አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አሸባሪው ህወሓት በአማራ እና አፋር ክልሎች ላደረሰው ግፍ እና ሰብአዊ ቀውስ ግድ እንደሌላቸው በመልዕክታቸው አሳይተዋል።
ባይደን የዓለም ሰብአዊ ቀንን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላልፈዋል።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አሸባሪው ህወሓት በአማራ እና አፋር ክልሎች ላደረሰው ግፍ እና ሰብአዊ ቀውስ ግድ እንደሌላቸው በመልዕክታቸው አሳይተዋል።
ባይደን የዓለም ሰብአዊ ቀንን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላልፈዋል።