ዓለምአቀፋዊ ዜና

የሶማሊያ ጦር የሞቃዲሾ የሆቴል ከበባ ማብቃቱን አስታወቀ

By Feven Bishaw

August 21, 2022

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ ጦር በመዲናዋ ሞቃዲሾ በሚገኝ ሆቴል ገብተው ጥቃት የፈጸሙ ታጣቂዎችን ድል ማድረጉን አስታወቀ።