አዲ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ላሊበላ ከተሰጡን ጸጋዎች መካከል አንዷ በመሆኗ የቱሪዝም ማዕከል እና የዓለም ሕዝብ መዳረሻ ለማድረግ እንሠራለን ሲሉ አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡
የአሸንድዬ በዓል በላሊበላ ከተማ “አሸንድዬ የማንነታችን እና የአንድነታችን መስተጋብር ነው” በሚል መሪ መልዕክት በድምቀት ተከብሯል።
አዲ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ላሊበላ ከተሰጡን ጸጋዎች መካከል አንዷ በመሆኗ የቱሪዝም ማዕከል እና የዓለም ሕዝብ መዳረሻ ለማድረግ እንሠራለን ሲሉ አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡
የአሸንድዬ በዓል በላሊበላ ከተማ “አሸንድዬ የማንነታችን እና የአንድነታችን መስተጋብር ነው” በሚል መሪ መልዕክት በድምቀት ተከብሯል።