የሀገር ውስጥ ዜና

መጪውን የበዓል ግብይት የሚቆጣጠር ግብረ ኃይል ተቋቋመ

By ዮሐንስ ደርበው

August 23, 2022

 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መጪውን የበዓል ግብይት የሚቆጣጠር ከፌደራል መንግሥት፣ ከአዲስ አበባ እና ከኦሮሚያ ክልል ንግድቢሮዎች የተውጣጠ ግብረ ኃይል ተቋቋመ፡፡

ከመጪው የአዲስ ዓመት በዓል ጋር ተያይዞ የሚከሰት አላስፈላጊ የዋጋ ንረትን እንደሚቆጣጠር ግብረ ኃይሉ አስታውቋል፡፡