አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶለል በዓል “ሶለልን በግንባር ለድልና ለነፃነት” በሚል መሪ መልዕክት በቆቦ ከተማ በድምቀት ተከብሯል፡፡
የቆቦ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሰይድ አባተ በበዓሉ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ የሶለል በዓል በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ምክንያት ባለፈው ዓመት ሳይከበር መቆየቱን አስታውሰዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶለል በዓል “ሶለልን በግንባር ለድልና ለነፃነት” በሚል መሪ መልዕክት በቆቦ ከተማ በድምቀት ተከብሯል፡፡
የቆቦ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሰይድ አባተ በበዓሉ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ የሶለል በዓል በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ምክንያት ባለፈው ዓመት ሳይከበር መቆየቱን አስታውሰዋል፡፡