አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የካሜሩን ንግድ ምክር ቤት ልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኢንስቲትዩትን የስራ እንቅስቃሴና የስልጠና አካዳሚ ጎብኝቷል፡፡
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሰረት በቀለና ሌሎች የስራ ክፍል ሀላፊዎች ለልዑካን ቡድኑ የተቋሙን የስራ እንቅስቃሴ በተመለከተ ገለፃ አድርገዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የካሜሩን ንግድ ምክር ቤት ልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኢንስቲትዩትን የስራ እንቅስቃሴና የስልጠና አካዳሚ ጎብኝቷል፡፡
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሰረት በቀለና ሌሎች የስራ ክፍል ሀላፊዎች ለልዑካን ቡድኑ የተቋሙን የስራ እንቅስቃሴ በተመለከተ ገለፃ አድርገዋል፡፡