የሀገር ውስጥ ዜና

ብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ተቋማት ወደ ሀገር ቤት እንዲገቡ ቅድመ ዝግጅት እያደረኩ ነው አለ

By Feven Bishaw

August 24, 2022

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ተቋማት ወደ ሀገር ቤት እንዲገቡ ቅድመ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የውጭ የፋይናንስ ተቋማት ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ የሚያስችል ፖሊሲ መዘጋጀቱን መናገራቸው ይታወሳል።