አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ተቋማት ወደ ሀገር ቤት እንዲገቡ ቅድመ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የውጭ የፋይናንስ ተቋማት ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ የሚያስችል ፖሊሲ መዘጋጀቱን መናገራቸው ይታወሳል።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ተቋማት ወደ ሀገር ቤት እንዲገቡ ቅድመ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የውጭ የፋይናንስ ተቋማት ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ የሚያስችል ፖሊሲ መዘጋጀቱን መናገራቸው ይታወሳል።