አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጁሃር ከድር እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ጉዳይ ፈጻሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን በጋራ በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
ከንቲባ ከድር ጁሃር በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በጤና፣ በትምህርትና ሌሎች ዘርፎች በጋራ መሥራት በሚችሉባቸው ሁኔታዎች ላይ መወያየታቸውን ገልፀዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጁሃር ከድር እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ጉዳይ ፈጻሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን በጋራ በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
ከንቲባ ከድር ጁሃር በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በጤና፣ በትምህርትና ሌሎች ዘርፎች በጋራ መሥራት በሚችሉባቸው ሁኔታዎች ላይ መወያየታቸውን ገልፀዋል፡፡