የሀገር ውስጥ ዜና

የድሬዳዋ አስተዳደር እና የአሜሪካ ኤምባሲ በጋራ በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ መከሩ

By ዮሐንስ ደርበው

August 25, 2022

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጁሃር ከድር እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ጉዳይ ፈጻሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን በጋራ በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡

ከንቲባ ከድር ጁሃር በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በጤና፣ በትምህርትና ሌሎች ዘርፎች በጋራ መሥራት በሚችሉባቸው ሁኔታዎች ላይ መወያየታቸውን ገልፀዋል፡፡