አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ሰብሰባ ሁለት ተጨማሪ ወረዳዎች በሲቲ ዞን እንዲቋቋሙ የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ በሙሉ ድምፅ አፀደቀ።
በሲቲ ዞን ከነበሩት ሰባት ወረዳች በተጨማሪ እንዲቋቋም ለምክር ቤቱ የቀረበው የውሳኔ ሀሳብ እንዳመለከተው በአስቸኳይ ጉባኤው የፀደቁትዱንየር እና ዳይሜድ የተባሉ መሆናቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ሰብሰባ ሁለት ተጨማሪ ወረዳዎች በሲቲ ዞን እንዲቋቋሙ የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ በሙሉ ድምፅ አፀደቀ።
በሲቲ ዞን ከነበሩት ሰባት ወረዳች በተጨማሪ እንዲቋቋም ለምክር ቤቱ የቀረበው የውሳኔ ሀሳብ እንዳመለከተው በአስቸኳይ ጉባኤው የፀደቁትዱንየር እና ዳይሜድ የተባሉ መሆናቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡