የሀገር ውስጥ ዜና

በ672 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የጅግጅጋ ከተማ ማሳለጫ መንገድ በትኩረት እየተከናወነ ነው

By ዮሐንስ ደርበው

August 30, 2022

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ 672 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የጅግጅጋ ከተማ ማሳለጫ መንገድ ግንባታ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑ ተገልጿል።

የመንገድ ግንባታውየከተማዋን የትራፊክ መጨናነቅና አደጋ ለመቅረፍ ታልሞ ነው የሚገነባ መሆኑም ተነግሯል፡፡