አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ 672 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የጅግጅጋ ከተማ ማሳለጫ መንገድ ግንባታ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑ ተገልጿል።
የመንገድ ግንባታውየከተማዋን የትራፊክ መጨናነቅና አደጋ ለመቅረፍ ታልሞ ነው የሚገነባ መሆኑም ተነግሯል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ 672 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የጅግጅጋ ከተማ ማሳለጫ መንገድ ግንባታ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑ ተገልጿል።
የመንገድ ግንባታውየከተማዋን የትራፊክ መጨናነቅና አደጋ ለመቅረፍ ታልሞ ነው የሚገነባ መሆኑም ተነግሯል፡፡