አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀጎል ግንብ ውስጥና ዙሪያ የሚስተዋለውን ሕገ ወጥ ግንባታና የመሬት ወረራ ላይ የቁጥጥርና የክትትል ሥራዎች እንዲጠናከሩ የሐረሪ ክልል ካቢኔ ውሳኔ አሳለፈ፡፡
የክልሉ ካቢኔ የጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስ የተቀናጀ ጥበቃና እንክብካቤ ለማድረግ እና የሐረር ከተማ ማዘጋጃቤታዊ ገቢን ለማሳደግ በቀረቡለት ሰነዶች ላይ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀጎል ግንብ ውስጥና ዙሪያ የሚስተዋለውን ሕገ ወጥ ግንባታና የመሬት ወረራ ላይ የቁጥጥርና የክትትል ሥራዎች እንዲጠናከሩ የሐረሪ ክልል ካቢኔ ውሳኔ አሳለፈ፡፡
የክልሉ ካቢኔ የጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስ የተቀናጀ ጥበቃና እንክብካቤ ለማድረግ እና የሐረር ከተማ ማዘጋጃቤታዊ ገቢን ለማሳደግ በቀረቡለት ሰነዶች ላይ ውሳኔ አሳልፏል፡፡