አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ግሎባል ኤይድ ኢትዮጵያ ለሰመራ ዩኒቨርሲቲ ሎግያ ሆስፒታል ግማሽ ሚልየን ዶላር የሚገመት ዘመናዊ የሕክምና መገልገያ መሣሪያዎች ድጋፍ አደረገ።
የግሎባል ኤይድ ኢትዮጵያ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ መላኩ ሥዩም ድጋፉን ለሰመራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር መሐመድ ዑስማን አስረክበዋል።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ግሎባል ኤይድ ኢትዮጵያ ለሰመራ ዩኒቨርሲቲ ሎግያ ሆስፒታል ግማሽ ሚልየን ዶላር የሚገመት ዘመናዊ የሕክምና መገልገያ መሣሪያዎች ድጋፍ አደረገ።
የግሎባል ኤይድ ኢትዮጵያ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ መላኩ ሥዩም ድጋፉን ለሰመራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር መሐመድ ዑስማን አስረክበዋል።