አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ62 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን የግብርና ግብዓቶች እና የእርሻ መሣሪያዎች ለተጠቃሚዎች ማቅረቡን ገለጸ፡፡
የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ክፍሌ ወልደማርያም የተቋሙን የ2014 አፈጻጸም አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ62 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን የግብርና ግብዓቶች እና የእርሻ መሣሪያዎች ለተጠቃሚዎች ማቅረቡን ገለጸ፡፡
የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ክፍሌ ወልደማርያም የተቋሙን የ2014 አፈጻጸም አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡