አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሺዴ በኢትዮጵያ ከሳዑዲ ዓረቢያ አምባሳደር ዶክተር ፈህድ አልሁመይዳኒ እና ከሳዑዲ የልማት ፈንድ ልዑካን ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ የሁለቱን ሀገራት ኢኮኖሚያዊ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውጤታማ ምክክር አድርገዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሺዴ በኢትዮጵያ ከሳዑዲ ዓረቢያ አምባሳደር ዶክተር ፈህድ አልሁመይዳኒ እና ከሳዑዲ የልማት ፈንድ ልዑካን ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ የሁለቱን ሀገራት ኢኮኖሚያዊ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውጤታማ ምክክር አድርገዋል፡፡