አበባ ፣ ነሐሴ 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ትዴፓ) አሸባሪው ህወሓት በህዝብና አገር ላይ የጀመረውን የሶስተኛ ጊዜ ጦርነት በጽኑ አውግዟል።
ትዴፓ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባወጣው መግለጫ÷አሸባሪው ህወሓት ተቀባይነት የማይኖራቸው ቅድመ ሁኔታዎችን በመደርደር የሰላም አማራጭ እንዳይሳካ ማድረጉን አንስቷል፡፡
አበባ ፣ ነሐሴ 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ትዴፓ) አሸባሪው ህወሓት በህዝብና አገር ላይ የጀመረውን የሶስተኛ ጊዜ ጦርነት በጽኑ አውግዟል።
ትዴፓ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባወጣው መግለጫ÷አሸባሪው ህወሓት ተቀባይነት የማይኖራቸው ቅድመ ሁኔታዎችን በመደርደር የሰላም አማራጭ እንዳይሳካ ማድረጉን አንስቷል፡፡