የሀገር ውስጥ ዜና

የደቡብ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

By ዮሐንስ ደርበው

September 02, 2022

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሄሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በመምከር ውሳኔ አሳለፈ።

የደቡብ ብሄሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሔደው 247ኛ መደበኛ ስብሰባው በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በስፋት መክሯል።