የሀገር ውስጥ ዜና

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከርዋንዳው ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

By Tibebu Kebede

March 16, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከርዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ጋር በዛሬው ዕለት ተወያዩ።

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በዛሬው ዕለት ወደ ርዋንዳ ኪጋሊ አቅንተዋል።

 

ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!https://t.me/fanatelevision