አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በክረምት እርሻ 100 ሺህ ሔክታር በሩዝ ምርት መሸፈኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡
የቢሮው ምክትል ኃላፊ ጌቱ ገመቹ ለፋና ብሮድካስንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ በዘንድሮው የክረምት እርሻ 6 ነጥብ 3 ሚሊየን ሔክታር በተለያየ ሰብል ተሸፍኗል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በክረምት እርሻ 100 ሺህ ሔክታር በሩዝ ምርት መሸፈኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡
የቢሮው ምክትል ኃላፊ ጌቱ ገመቹ ለፋና ብሮድካስንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ በዘንድሮው የክረምት እርሻ 6 ነጥብ 3 ሚሊየን ሔክታር በተለያየ ሰብል ተሸፍኗል፡፡