አዲስ አበባ፣ ጵጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቂርቆስ ክፍለ ከተማ የተገነቡ ቤቶችን ለአቅመ ደካማ ወገኖች አስረክቧል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በክፍለ ከተማው ወረዳ 3 በመከላከያ ኮንስትራክሽን አማካኝነትና በሄይንከን ኢትዮጵያ የተገነቡ ቤቶችን መርቀው ለአቅመ ደካማ ወገኖች ቁልፍ አስረክበዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጵጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቂርቆስ ክፍለ ከተማ የተገነቡ ቤቶችን ለአቅመ ደካማ ወገኖች አስረክቧል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በክፍለ ከተማው ወረዳ 3 በመከላከያ ኮንስትራክሽን አማካኝነትና በሄይንከን ኢትዮጵያ የተገነቡ ቤቶችን መርቀው ለአቅመ ደካማ ወገኖች ቁልፍ አስረክበዋል፡፡