አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምርቶች በቅናሽ ዋጋ የሚቀርቡበት የከተማ ግብርና አውደ ርዕይና ባዛር በይፋ ተከፈተ፡፡