አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማርኛና እንግሊዘኛ ቋንቋ ታትሞ በስራ ላይ የነበረው የኢፌዴሪ የወንጀል ፍትህ ፖሊሲ በአፋን ኦሮሞ እና በትግሪኛ ቋንቋ ተተረጉሞ መታተሙ ተገለፀ።
የኢፌዴሪ ወንጀል ፍትህ ፖሊሲው በአፋን ኦሮሞ በአማርኛና እንግሊዘኛ፤ በትግሪኛ በአማርኛና እንግሊዘኛ ቋንቋ በአንድ መጽሐፍት ታትሞ የርክክብ መከናወኑን የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ባወጣው መረጃ አስታውቋል።