አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮናቫይረስ ከተያዘው ጃፓናዊ ጋር ንክኪ የነበራቸው የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ቶላ በሪሶ ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸው ተገለጸ።
ከ12 ቀናት በፊት ከጃፓናዊው ጋር ንኪኪ የነበራቸው 21 ሰዎች ነጻ መሆናቸውን በሐኪሞች እንደተገለጸላቸው ዶክተር ቶላ ተናግረዋል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮናቫይረስ ከተያዘው ጃፓናዊ ጋር ንክኪ የነበራቸው የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ቶላ በሪሶ ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸው ተገለጸ።
ከ12 ቀናት በፊት ከጃፓናዊው ጋር ንኪኪ የነበራቸው 21 ሰዎች ነጻ መሆናቸውን በሐኪሞች እንደተገለጸላቸው ዶክተር ቶላ ተናግረዋል።