ዓለምአቀፋዊ ዜና

የዌልሱ ልዑል ቻርለስ የእንግሊዝ ንጉሥ ሆኑ

By Feven Bishaw

September 09, 2022

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዌልሱ ልዑል ቻርለስ የእንግሊዝ ንጉስ ሆኑ።

ልዑሉ የንግስት ኤልሳቤጥ 2ኛ ህልፈትን ተከትሎ የእንግሊዝ 40ኛው ንጉስ መሆናቸውን ቢቢሲ አስነብቧል።