የሀገር ውስጥ ዜና

በ2015 በጀት ዓመት ከቡና ምርት 2 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት ታቅዷል

By Feven Bishaw

September 09, 2022

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት ከቡና የውጪ ንግድ 2 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት መታቀዱ ተገለፀ፡፡

ባለፈው በጀት ዓመት 4 ነጥብ 12 ቢሊየን ዶላር ከውጪ ንግድ የተገኘ ሲሆን÷ ከዚህ ውስጥ 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላሩ ከቡና የወጪ ንግድ የተገኘ መሆኑ ተገልጿል፡፡