ዓለምአቀፋዊ ዜና

ዊሊያም ሩቶ የኬንያ ፕሬዚዳንት በመሆን ቃለ-መሓላ ፈጸሙ

By Feven Bishaw

September 13, 2022

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዊሊያም ሩቶ 5ኛው የኬንያ ፕሬዚዳንት በመሆን ቃለ-መሓላ ፈፀሙ።

በበዓለ ሲመቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የበርካታ ሀገራት መሪዎችና ዲፕሎማቶች ተገኝተዋል፡፡