የሀገር ውስጥ ዜና

እስራዔል የኢትዮጵያ መንግስት ለሰላም ያለውን አቋም አደነቀች

By ዮሐንስ ደርበው

September 19, 2022

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራዔል ፓርላማ ምክትል አፈ ጉባዔ ዝቪ ሃውዘር የኢትዮጵያ መንግስት ለሰላም ያለውን አቋም አደነቁ፡፡

በእስራዔል የኢትዮጵያ አምባሳደር ረታ አለሙ ከእስራኤል ፓርላማ ምክትል አፈ ጉባዔ ዝቪ ሃውዘር ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል፡፡