አዲስ አበባ ፣ መስከረም 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንድ በፀጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባልነቷን ኢትዮጵያን በተመለከተ ያሳየችውን ገለልተኛ እና መርህን የተከተለ አቋም ኢትዮጵያ አደነቀች።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከህንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሱብራህማኒያም ጃይሸንከር ጋር ከ77ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባኤ ጎን ለጎን ተወያይተዋል።
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንድ በፀጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባልነቷን ኢትዮጵያን በተመለከተ ያሳየችውን ገለልተኛ እና መርህን የተከተለ አቋም ኢትዮጵያ አደነቀች።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከህንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሱብራህማኒያም ጃይሸንከር ጋር ከ77ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባኤ ጎን ለጎን ተወያይተዋል።