የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ተቋቋመ

By Tibebu Kebede

March 18, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል እንዲቋቋም የቀረበው ምክረ ሃሳብ ተቀባይነት ማግኘቱ ተገለጸ።

በዛሬው ዕለት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ካውንስሉ የወንጌላውያን አማኞች አብያተ ክርስቲያናትን መብት እና ግዴታ ለማስከበር ያስችላል ተብሏል።