አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአገዛዝ ዘመኑ የኦሮሞን ሕዝብ ሀብት ከመዝረፍ አልፎ የመብት ጥያቄ ሲያፍንና ሲገድል የነበረው ቁስል አልዳነም ሲሉ የኦሮሞ አባ ገዳዎች ሕብረት ገለጹ።
የሕብረቱ አባላት እንደገለጹት÷ አሸባሪው ቡድን የኦሮሞ ሕዝብ በማንነቱ ቀና ብሎ እንዳይሄድና ባህሉን እንዳያሳድግ አድርጓል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአገዛዝ ዘመኑ የኦሮሞን ሕዝብ ሀብት ከመዝረፍ አልፎ የመብት ጥያቄ ሲያፍንና ሲገድል የነበረው ቁስል አልዳነም ሲሉ የኦሮሞ አባ ገዳዎች ሕብረት ገለጹ።
የሕብረቱ አባላት እንደገለጹት÷ አሸባሪው ቡድን የኦሮሞ ሕዝብ በማንነቱ ቀና ብሎ እንዳይሄድና ባህሉን እንዳያሳድግ አድርጓል፡፡