የሀገር ውስጥ ዜና

አሸባሪው ህወሓት በአገዛዝ ዘመኑ የኦሮሞን ሕዝብ የመብት ጥያቄ ሲያፍን የነበረው ቁስል አልዳነም – የአባ ገዳዎች ሕብረት

By ዮሐንስ ደርበው

September 21, 2022

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአገዛዝ ዘመኑ የኦሮሞን ሕዝብ ሀብት ከመዝረፍ አልፎ የመብት ጥያቄ ሲያፍንና ሲገድል የነበረው ቁስል አልዳነም ሲሉ የኦሮሞ አባ ገዳዎች ሕብረት ገለጹ።

የሕብረቱ አባላት እንደገለጹት÷ አሸባሪው ቡድን የኦሮሞ ሕዝብ በማንነቱ ቀና ብሎ እንዳይሄድና ባህሉን እንዳያሳድግ አድርጓል፡፡