አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 አማኑኤል አካባቢ በተፈጥሮ አደጋ የመኖሪያ ቤታቸው የፈረሰባቸው ወገኖች ዛሬ የመልሦ ግንባታ ሥራ ተጀምሯል፡፡
የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይ በመልሦ ግንባታ ማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ እንዳሉት÷ ከተማ አስተዳደሩ ሰው ተኮር ሥራዎችን እየሠራ ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 አማኑኤል አካባቢ በተፈጥሮ አደጋ የመኖሪያ ቤታቸው የፈረሰባቸው ወገኖች ዛሬ የመልሦ ግንባታ ሥራ ተጀምሯል፡፡
የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይ በመልሦ ግንባታ ማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ እንዳሉት÷ ከተማ አስተዳደሩ ሰው ተኮር ሥራዎችን እየሠራ ነው፡፡