አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ በ3 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ከ60 በላይ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እንደሚገነቡ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
የውሃ አና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ጉዳት ለደረሰባቸው የውሃ መሰረተ ልማቶች ትኩረት ይሰጣል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ በ3 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ከ60 በላይ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እንደሚገነቡ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
የውሃ አና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ጉዳት ለደረሰባቸው የውሃ መሰረተ ልማቶች ትኩረት ይሰጣል፡፡