አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃይማኖት ሽፋን የፖለቲካ አጀንዳዎችን ማራገብና ማንፀባረቅ ተገቢ እንዳልሆነ ሁሉም ተገንዝቦ ከበዓሉ ሥነ ስርዓት ውጪ ግጭት ቀስቃሽ ጽሑፎች እና ሁከት ቀስቃሽ ነገሮችን በማንኛውም ሁኔታ በዓሉ ወደ ሚከበርበት ቦታ ይዞ መምጣት በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን ግብረ ኃይሉ ገለጸ፡፡
የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል የደመራ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታውቋል፡፡