አዲስ አበባ፣መጋቢት 10፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች የንጽህና እቃዎችን ማሰባሰቢያ ማዕከል በመስቀል አደባባይ ተቋቁሟል።
በከተማዋ ወጣቶችና በጎ ፈቃደኞች የተቋቋመው ኮሚቴ ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች የንጽህና እቃዎችን የማሰባሰብ ስራ ዛሬ በይፋ መጀመሩን የከንቲባ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
አዲስ አበባ፣መጋቢት 10፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች የንጽህና እቃዎችን ማሰባሰቢያ ማዕከል በመስቀል አደባባይ ተቋቁሟል።
በከተማዋ ወጣቶችና በጎ ፈቃደኞች የተቋቋመው ኮሚቴ ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች የንጽህና እቃዎችን የማሰባሰብ ስራ ዛሬ በይፋ መጀመሩን የከንቲባ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።