የሀገር ውስጥ ዜና

አቶ ኦርዲን በድሪ በግንባታ ላይ ያለውን የድንገተኛ አደጋዎች መከላከያ ማዕከል ጎበኙ

By ዮሐንስ ደርበው

October 02, 2022

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በሐረር ከተማ እየተገነባ ያለውን የእሳት እና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከያ ማዕከል ጎበኙ፡፡

አቶ ኦርዲን እንደገለጹት÷ ማዕከሉ ለምሥራቅ ኢትዮጵያ አካባቢዎች ሁሉ አገልግሎት ይሰጣል፡፡