ዓለምአቀፋዊ ዜና

አራት የዩክሬን ግዛቶች ወደ ሩስያ በይፋ ተቀላቀሉ

By ዮሐንስ ደርበው

October 05, 2022

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩስያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አራት የዩክሬን ግዛቶችን ወደ ሩሲያ ማዋሃድ የሚያስችለውን የመጨረሻ ስምምነት ፈርመዋል፡፡

ፑቲን ከዶኔስክ እና ሉሃንስክ ሕዝብ ሪፐብሊኮች እንዲሁም ከኬርሰን እና ዛፖሮዢዬ ክልሎች ጋር አራት የውህደት ስምምነቶችን ፈርመዋል።