አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ዋሺንግተን ዲሲ ገብቷል።
ልዑኩ በቆይታው በዓለም ባንክ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ዓመታዊ የሁለትዮሽ እና የባለብዙ ወገኖች ውይይት ላይ ይሳተፋል ተብሏል።
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ዋሺንግተን ዲሲ ገብቷል።
ልዑኩ በቆይታው በዓለም ባንክ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ዓመታዊ የሁለትዮሽ እና የባለብዙ ወገኖች ውይይት ላይ ይሳተፋል ተብሏል።