አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲዎች የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል እያደረጉ ያሉትን ቅድመ ጥንቃቄ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠየቀ።
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ፐሮፌሰር ሂሩት ወልደ ማርያምና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቱትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ኤባ አባተ ከ45 የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶችና ምክትል ፕሬዚዳንቶች ጋር በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተወያይተዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲዎች የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል እያደረጉ ያሉትን ቅድመ ጥንቃቄ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠየቀ።
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ፐሮፌሰር ሂሩት ወልደ ማርያምና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቱትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ኤባ አባተ ከ45 የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶችና ምክትል ፕሬዚዳንቶች ጋር በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተወያይተዋል፡፡