አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ በኢትዮጵያ ከሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርክሂን ጋር ተወያዩ፡፡
በውይይታቸውም በቀጣዩ ህዳር ወር በጀርመን ስለሚካሄደውየፓራሊምፒክ ዓለም አቀፍ ኮሚቴ ስብሰባ እና በቀጣይ ሁለቱ ሀገራት በባህል ዘርፍ የጋራ መግባቢያ ስምምነት ስለሚያደርጉበት ሁኔታ መክረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ በኢትዮጵያ ከሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርክሂን ጋር ተወያዩ፡፡
በውይይታቸውም በቀጣዩ ህዳር ወር በጀርመን ስለሚካሄደውየፓራሊምፒክ ዓለም አቀፍ ኮሚቴ ስብሰባ እና በቀጣይ ሁለቱ ሀገራት በባህል ዘርፍ የጋራ መግባቢያ ስምምነት ስለሚያደርጉበት ሁኔታ መክረዋል፡፡