አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የአፍሪካ የሰብዓዊና የህዝቦች መብቶች ፍርድ ቤት በትብብር ለመሥራት ተፈራረሙ።
ስምምነቱን የፈረሙት÷ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት መዓዛ አሸናፊ እና የአፍሪካ የሰብዓዊና የህዝቦች መብቶች ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ኢማኒ ዳውድ ባውድ ናቸው፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የአፍሪካ የሰብዓዊና የህዝቦች መብቶች ፍርድ ቤት በትብብር ለመሥራት ተፈራረሙ።
ስምምነቱን የፈረሙት÷ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት መዓዛ አሸናፊ እና የአፍሪካ የሰብዓዊና የህዝቦች መብቶች ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ኢማኒ ዳውድ ባውድ ናቸው፡፡