የሀገር ውስጥ ዜና

አቶ አህመድ ሺዴ ከዓለም የገንዘብ ድርጅት የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

By ዮሐንስ ደርበው

October 13, 2022

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ ከዓለም የገንዘብ ድርጅት የአፍሪካ ቡድን አንድ ዋና ዳይሬክተር እና ሌሎች የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡

የዓለም ባንክ እና የዓለም ገንዘብ ድርጅት ዓመታዊ ስብሰባ በዋሺንግተን ዲሲ እየተካሄደ ነው፡፡