የሀገር ውስጥ ዜና

በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ የውኃ ተቋማትን ወደ ሥራ ለማስገባት የተደረገው ጥረት ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ

By ዮሐንስ ደርበው

October 15, 2022

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ 1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር የሚገመቱ የውኃ ተቋማትን በአስቸኳይ ጥገና መልሶ ወደ ሥራ ለማስገባት የተደረገው ጥረት ውጤት ማስመዝገቡ ተገለጸ፡፡

የክልሉ ውኃና ኢነርጂ ቢሮ የ2015 በጀት ዓመት የሥራ ዕቅድን እየገመገመ ነው፡፡