አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ክልሎች ”በደም የተከበረ በላብ የታሰረ” በሚል መሪ ሐሳብ ዘላቂ ሰላምና ቀጣይነት ያለው ዕድገት የማረጋገጥ ውጥኖች ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡
እስካሁን ድረስ በጋምቤላ እና ሐረሪ ክልሎች ውይይቱ የተጠናቀቀ ሲሆን÷ በሶማሌ ክልል እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ደግሞ በመካሄድ ላይ ነው፡፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ክልሎች ”በደም የተከበረ በላብ የታሰረ” በሚል መሪ ሐሳብ ዘላቂ ሰላምና ቀጣይነት ያለው ዕድገት የማረጋገጥ ውጥኖች ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡
እስካሁን ድረስ በጋምቤላ እና ሐረሪ ክልሎች ውይይቱ የተጠናቀቀ ሲሆን÷ በሶማሌ ክልል እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ደግሞ በመካሄድ ላይ ነው፡፡፡