አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በደቡብ ክልል በተፈጥሮ እና በሰው ሠራሽ ችግሮች የተፈናቀሉ ዜጎችን ለማቋቋም የ320 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ።
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ድጋፉን ለደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ አስረክበዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በደቡብ ክልል በተፈጥሮ እና በሰው ሠራሽ ችግሮች የተፈናቀሉ ዜጎችን ለማቋቋም የ320 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ።
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ድጋፉን ለደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ አስረክበዋል።