አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ውስጥ ሥራና ሠራተኛ አገናኝነት ሰበብ የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚፈጽሙ ኤጀንሲዎች መኖራቸውን ጥናት አመላከተ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥራ ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ በከተማዋ ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ላይ የሚስተዋሉ ብልሹ አሠራሮችን ለማረም ያስጠናውን ጥናት ይፋ አድርጓል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ውስጥ ሥራና ሠራተኛ አገናኝነት ሰበብ የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚፈጽሙ ኤጀንሲዎች መኖራቸውን ጥናት አመላከተ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥራ ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ በከተማዋ ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ላይ የሚስተዋሉ ብልሹ አሠራሮችን ለማረም ያስጠናውን ጥናት ይፋ አድርጓል፡፡