አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በተለምዶ አውቶብስ ተራ ተብሎ የሚጠራው አካባቢ የሚገኘው መለስተኛ መናኸሪያ አገልግሎት ወደሌሎች መናኸሪያዎች እንዲዛወር መደረጉን የትራንስፖርት ባለሥልጣን አመለከተ።
ባለሥልጣኑ የኮሮናቫይረስ ሥርጭትን ለመቀነስ በመናኸሪያዎች የሰዎችን ጥግግት ለመቀነስ እየሰራ መሆኑን ገልጿል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በተለምዶ አውቶብስ ተራ ተብሎ የሚጠራው አካባቢ የሚገኘው መለስተኛ መናኸሪያ አገልግሎት ወደሌሎች መናኸሪያዎች እንዲዛወር መደረጉን የትራንስፖርት ባለሥልጣን አመለከተ።
ባለሥልጣኑ የኮሮናቫይረስ ሥርጭትን ለመቀነስ በመናኸሪያዎች የሰዎችን ጥግግት ለመቀነስ እየሰራ መሆኑን ገልጿል።