አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከማላዊ ወደ ሞዛምቢክ በጭነት መኪና ውስጥ ሲጓዙ የነበሩ በርካታ ኢትዮጵያዊያን ህይወት መለፉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በዜጎች ላይ በደረሰው አሰቃቂ አደጋ የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን በመግለጽ፤ ለሟች ቤተሰቦች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን ተመኝቷል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከማላዊ ወደ ሞዛምቢክ በጭነት መኪና ውስጥ ሲጓዙ የነበሩ በርካታ ኢትዮጵያዊያን ህይወት መለፉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በዜጎች ላይ በደረሰው አሰቃቂ አደጋ የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን በመግለጽ፤ ለሟች ቤተሰቦች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን ተመኝቷል።