የሀገር ውስጥ ዜና

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አርባ ምንጭ ገቡ

By Amele Demsew

November 01, 2022

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አርባ ምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡

በቆይታቸውም የተለያዩ የልማት ስራዎችን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።