አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት አቅም የሌላቸውን ለመደገፍ ካሰባሰበው ድጋፍ ለአካል ጉዳተኞች አበረከተ።
ድጋፉ ለኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ህብረት ፌደሬሽን የተበረከተ ሲሆን በማህበሩ በኩል ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው አካል ጉዳተኞች የሚተላለፍ ይሆናል ተብሏል።
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት አቅም የሌላቸውን ለመደገፍ ካሰባሰበው ድጋፍ ለአካል ጉዳተኞች አበረከተ።
ድጋፉ ለኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ህብረት ፌደሬሽን የተበረከተ ሲሆን በማህበሩ በኩል ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው አካል ጉዳተኞች የሚተላለፍ ይሆናል ተብሏል።