የሀገር ውስጥ ዜና

የጅማ ዩኒቨርሲቲ 200 አልጋዎቹ ያለት የኮቪድ-19 የህክምና ማዕከል አዘጋጀ

By Tibebu Kebede

April 08, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የጅማ ዩኒቨርሲቲ ህክምና ማዕከል 200 አልጋዎቹ ያለት የኮቪድ-19/ኮሮና ቫይረስ/ የህክምና ማዕከል ማዘጋጀቱን አስታወቀ።

ማዕከሉ በቫይረሱ የተጠረጠሩ 3 ሺ ሰዎች የሚስተናገዱበት የለይቶ ማቆያ ስፍራ እንዳለውም ተገልጿል።