አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የጅማ ዩኒቨርሲቲ ህክምና ማዕከል 200 አልጋዎቹ ያለት የኮቪድ-19/ኮሮና ቫይረስ/ የህክምና ማዕከል ማዘጋጀቱን አስታወቀ።
ማዕከሉ በቫይረሱ የተጠረጠሩ 3 ሺ ሰዎች የሚስተናገዱበት የለይቶ ማቆያ ስፍራ እንዳለውም ተገልጿል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የጅማ ዩኒቨርሲቲ ህክምና ማዕከል 200 አልጋዎቹ ያለት የኮቪድ-19/ኮሮና ቫይረስ/ የህክምና ማዕከል ማዘጋጀቱን አስታወቀ።
ማዕከሉ በቫይረሱ የተጠረጠሩ 3 ሺ ሰዎች የሚስተናገዱበት የለይቶ ማቆያ ስፍራ እንዳለውም ተገልጿል።