አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤውን በዛሬው እለት በማካሄድ ላይ ይገኛል።
ምክር ቤቱ ስድስተኛ አስቸኳይ ጉባኤውን ከ8 የቪዲዮ ኮንፈረንስ ማካሔጃ አዳራሾች በቪዲዮ ኮንፍረንስ ነው በማካሄድ ላይ የሚገኘው።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤውን በዛሬው እለት በማካሄድ ላይ ይገኛል።
ምክር ቤቱ ስድስተኛ አስቸኳይ ጉባኤውን ከ8 የቪዲዮ ኮንፈረንስ ማካሔጃ አዳራሾች በቪዲዮ ኮንፍረንስ ነው በማካሄድ ላይ የሚገኘው።