የሀገር ውስጥ ዜና

የትግራይ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

By Tibebu Kebede

April 09, 2020

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤውን በዛሬው እለት በማካሄድ ላይ ይገኛል።

ምክር ቤቱ ስድስተኛ አስቸኳይ ጉባኤውን ከ8 የቪዲዮ ኮንፈረንስ ማካሔጃ አዳራሾች በቪዲዮ ኮንፍረንስ ነው በማካሄድ ላይ የሚገኘው።